አላማችን
የሙላት ጸጋ የአረጋውያን መርጃ ድርጅት አላማው እርዳታ የሚአስፈልጋቸው ኢትዮጵያውያን አረጋውያንን የፍቅር አገልግሎት መስጠት፤ ክብራቸውን የጠበቀና አክብሮት ያለበት እርዳታ መለገስና "የኔ ነው፤ ቤቴ ነው" ብለው እንዲአስቡ ማድረግ ነው።ለህብረተሰቡ አረጋውያኑ በዘመናቸው ያገለገሉትን፤ አክብሮትና እውቅና በመስጠት አሁን እርዳታ በሚአስፈልጋቸው ጊዜ፤ ጤናቸውን በመንከባከብ፤ የሚአስፈልጋቸውን በመስጠት በቤተሰባችን ሲወርድ ሲዋረድ የመጣውን መልካም ስራ ማስቀጠል ነው።
20
አረጋውያን ተረድተዋል
18,000
የምሳ/እራት ግብዣ ተደርጎላቸዋል
3,840
ለበጎ አድራጎት የዋሉ ሰአቶች
ብር 110,000ብር ተሰቷል
ብር ተሰቷል
40
ልብስ አድለናል
ወደ ፊት የሚከናወኑ ክስተቶች
አሁን ምንም የለም፣ በኋላ ይመለሱ...